Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የዛሬን ለነገ ካላኖሩት ጽፈው ከዋለ ካደረ አርኬዎሎጂ ነው ። ዉመን ሽ ጥንታዊው የቆሎ ተማሪ ።
ዉመን ሽ ጥንታዊው የቆሎ ተማሪ» ዜሂሥጦጀመሪያውን የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሚመተ ፓትረያርክ ምክንያት በማ «ፕንታዊው የቆሎ ተማሪዴ በሚል መቅድመ ሐሳብ ተነሥቼ ጥንታ ተግሪና ጥንታዊው ትምሀርት ቤታችን የተጓዙባትን እርምጃ የነባሩ ደረጃ ለተወደዱት አንባቢዎች በትሕትና ስገልጽ እግዚአብሔርን ቹፒ መሥራችና አስፈጻሚ በማድረግ ነው የቆሎ ተማሪ ማለት ጥሬ ቆርጥሞ ጠጥቶ በችግር የተማረ ማለት ነው ። ህህህህህህ«ፎቪከሀጋበዐ ጥንታዊው የቆሎ ተማሪ ። ጥንታዊው ተማሪ በየደረሰበት ትምሀርት ። ወቨበ ጥንታዊው የቆሎ ተማሪ ። ጥንታዊው የቆሎ ተማሪ ። ተማሪውም በቁም ዜማ ትምሀርት ቤት ሳለ የሚፈጀው ዘመን ዓመት ይሆናል ከቁም ዜማ ቀጥሎ «አቋቋም» የተባለውን ማኅሌታዊ ዜማ ለመቀጠል ቢፈልግ ደግሞ ዓመት ይፈጅበታል ይሀነንም ስንል ተማሪው በዜማ ትምህርት ቤት ብቻ ይህነን ያሀል ዘመን መፍጀቱ ጸዋትወ ዜማን የዜማ ዓይነቶችን በቃሉ ለማጥናትና ችሎታውን በደምብ አስመስክሮ ለመመለስ ስለፈለገ ነወ ሃገር ግን እነዚሀን ዘመናት የሚያሳልፋቸው ግማሹን ወደ ቅኔ ትምሀርት ቤት ከመሄዳ በሬት ሲሆን ግማሹን ደግሞ ከቅኔ ትምህርት ቤት ከተመለሰ በኋላ ነጦ ተማሪውም እስከ አሁን የተማራቸው የንባብና የዜማ መጽሐፎች ሁሉ የተጻፉት ያው በግፅዝ ቋንቋ በመሆ ኑና ትርጓሜያቸውንም ባለማወቁ ቅርታ አልተለየውም ስለዚህ በቀላሉ ጾመ ድጓ ብቻ ተምሮ ወደ ቅኔ ትምህርት ቤት ይዛወራሬነያሆህሆቨቪክዉ ህርት ደረጃ «ሰከንደሪ» መሆኑ ነው ጥንታዊው የቆሎ ተማሪ « ጣለ ኛምዕራፍ። ተማሪው በቅኔ ትምህርት ቤት « አንድ ተማሪ በንባብና በዜማ ትምሀርት ቤት ሳለ የመጸሕፍትን ምሥጢርና ትርጓሜ አይቶ እንዳይረዳ ከልክሎት ይኖር የነበረውን የድንቀሩርና መጋረጃ ቀዳዶ ለመጣል ከብዙ ጊዜ ጀምሮ ያስብ ስለ ነበረ አላቡ ሁሉ ተፈጽሞለት ወደ ቅኔ ትም ህርት ቤት በመግባቱ እጅግ ደስ ይለዋል » የቅኔ ትምሀርት እንደ ሂሣብ ትምሀርት ያንጐል ትምህርት በመሆኑ ለጊዜው ቅኔውን ሊጀምር ዙሪያው ገደል ውስጡ ጨለማ ይሆንበታል ይሁን እንጂ በባ ልንጀሮቹ የቅርብ ረዳትነት እየተመራ አንዳንድ ግሥና ነባር ማጥናት ይጀምራል ቀጥሎም ። አንድ ተማሪ ከቅኔ ትምህርት ቤት ወጥቶዝዥህህህናዩክከርክዉ ትምህርት ቤት ለገበ በለድሟጡ ሀበለለ በኗኢጊመመጦጤ ወፌወለወል ጨወጋ ኢብኢ ጥንታዊው የቆሎ ተማሪ«። የድሮ ተማሪ አንደዛሬ ዘመኑ ተማሪ የሞቀ የደመቀ ለብሶ የላመ የጣፈጠ ጐርሶ በተሰናዳ ኩርሲ ላይ ተገችልከ የሚማር ቢሆን ኖሮ በ ዓመት ከመንፈቅ የፈጀበትን ትምሀርት በሀና በት ዓመት ጨርሶ ለከፍተኛው ማዕረግ ተዝዢ ሆኖ በተገኘ ነበር ነገር ግን ተማሪው በትምሀርት ቤት ሳለ የሚገጥሙትን የትምሀርት ዕንቅፋቶች ማለት በሽታና ልዩ ልዩ ችግር በሙሉ በኮየኛው ምዕራፍ የተሰጠውን መግለጫ መመልከት በቂ ስለሆነ ከዚህ ደግሞ መዘርዘር አላስፈለገም ይሁን እንጅ ከዚሀ በላይ የተዘረዘሩትን የትምህርት ደረጃዎች ጨርሶ አንድ ጊዜ በሁሉም የምስክር ወረቀት የተቀበለ ከመቶ አንድ ቢገኝ ነው ለምሳሌ አንድ ተማሪ በዩንቨርስቲ ትሁ ሀርት ቤት ሜዳክከል ሳይንስ ኢኮኖሚ ሷቪል አድሚኒስትሬሽን ሕግ ብ ችጌሯጅረፓረ ረሻ አንድ ዲግሪ የምስክር ወረቀት ይቀበላል እንጅ በኩ ከዕሠፀዩኣኗርሄየፅ ። ዓ ጥንታዊው የቆሎ ተማሪ ። «የጥንት ተማሪ አንደ ኣህህላህላ ውከወፀ ጥንታዊው የቆሎ ተማሪ ኛምፅራፍ ተማሪው ለመምህሩ የሚሰጠው ገጸ በረከት ። የተማሪው ፍርሃት ከዚህ በላይ እንደተገለጠው ይህ ዓይነት ጀግንነት ላንዳንድ ተማሪዎች ቢሰጥ እንጂ ለሁሉ የሚሰጥ አይደለም ምክንያቱም አንዳንድ ተማሪዎች ከፈሪነታቸው የተነሣ ሌላ ጀብዱ መሥራታቸው ይቅርና ወደመንደር እንኳ ሄደው ቀሩራሽ እንጀራ በሚለምኑበት ጊዜ ውሾችንና ሌላም ዓይነት አደጋ ስለሚፈሩ ብቻቸውን ለመሄድ አይደፍሩም እንደዚሀ ያሉት ተማሪዎች ብዙውን ጊዜ የሚያሳልፉት የቄስ ተከታይ ሐሽከር በመሆን ነው ቂሱ ወደተዝካርና ወደ ሠርግ ቤት በሄዱ ቀጥር መቋሚያቸ ውን ይዘው በመከተላቸው ለጊዜው የእሀልና የውኃ ችግር የለባቸውም ይሁን እንጂ ከቄሱ ጋር በሚዘዋወሩበት መንደር ሁሉ ውሸው እነሱን እያየ ቡፍ ማለቱ ስለ ማይቀር በሥጋት ሰውነታቸው እያለቀ ነፍሳቸውን በመሐል እጃቸው የጨበጧት መስ ለው ይኖራሉ ለምሳሌ ያሀል አንድ ቀን መምሬ አስታርቂ» የሚባሉ ቄስ አንዱን ተማሪ አስከትለውት ሄደው በድግስ ቤት ዋሉና ሲመለሱ መስቀልና ጭራቸውን ረስተው ስለሄዱ ተመልሰህ ሂድና አምጣልኝ ብለው ላኩት ደግነቱ ከዚያ ቤት ግቢ ውሻ የለም እርሱም በግቢው ውስጥ ውሻሸ አለመኖሩን አረጋግጦ ስለሚያውቅ በሩጫ ፈች ሉ ገብቶ እመይቴ የኔታ መምር መስቀልና ጭራ ከዚህ መመዘ « ጥንታዊው የቆሎ ተማሪ። ሺዜዜክ ጥንታዊው የቆሎ ተማሪ ። አንድ ተማሪ ካንድ አገር ወደ አንድ አገር በሚዘዋወርበት ጊዜ ሲሄድ ውሎ ሲመሽበት ቤተ ክርስቲያን ቢያገኝ ወደ ደጀ ሰላም ገብቶ ያድራል ቤተ ክርስቲያን ባያገኝ ግን ወደ መንደር ተጠግቶ ማደሩ የተለመደ ነው ። አንድ ቀንም አንድ ተማሪ ሲጓዝ ውሎ ባቅራቢያው ቤተ ክርስቲያን በሌለበት አገር ሲደርስ ስለመጃበት ወደ መንደር ገብቶ ባንዲት ቤት ታዛ ተቀመጠ በዚህ ጊዜ የቤቱ ባልተቤት የሆነችው ሴት ወጣችና «ተሜ» ከዚህ ቤት ወንድ የለምና ወንድ ወደ አለበት ሠፈር ሄደህ ብታድር ይሻልሃል አለችው እርሱም «እሜትዬ» አሁን በጨለማ በማላውቀው አፐር ወዲያና ወዲህ ስዘዋወር አውሬ ይጣላኛል ወንበዴ ይቀጠቅጠኛል ስለዚሀ ምንም አላስቸግርዎትምና በዚችው በታዛዋ እንድተኛ ይፍቀ ዱልኝ አላት እርሷም ምንም ሳትመልስለት ዝም ብላ ወደ ቤት ገባች ። አንድ ተማሪና አንዲት ሌት መነኩሲት ባንድ ቤት ውስጥ ተዳብለው ይኖሩ ነበር» መበለቷ በጧት ተነሥተው ወደ ቤተ ክርስቲያን ይሄዳሉ ተማሪው ግን ከሌ ሊቱ ቀደም ብሎ ከዕንቅልፉ ይነቃና የሚገባውን ጸሎት ካደረሰ በኋላ በቤቱ ተኝቶ ያረፍዳል ጸሎተኛዬቱም መበለት ዘወትር ከቤተ ክርስቲያን ሲመለሱ ተማሪውን እንደተኛ ስለሚያገኙት ራሳቸውን ጻድቅት ተማሪውን ኃጥእ በማድረግ እኔ ሁል ጊዜ በጧት ተነሥቼ ቤተ ክርስቲያን እስማለሁ እግዚአብሔርንም እለምናለሁ ይህ ተማሪ ግን ከዚህ ተኝቶ እንቅልፉን ሲለጥጥ ያረፍዳል እያሉ ሲመጻደቁ ሰምቷቸው ኖሯል በዚሀ ጊዜ ተሜ ደበሎውን ግልጥልጥ አደረገና «እማሆይ» እንዲህ ባሉቧ ልታ አንዱ ባንዱ ነዝር ሠርቶ የሚገቡበት ቤት አይምሰልዎት የእግዚአብሔር ክብር የሚገኘው የራስን ኃጢአት በንሥሓ የባልንጀራን ኃጢአት በትዕግሥት በመ ሠወር ብቻ ነው አላቸው ይባላል ። አቲከእ«ዐየ ሮ ጥንታዊው የቆሎ ተማሪ ። ባት ፈቃድ ሲያስረዳ ባንድ ዙ ጥንታዊው የቆሎ ተማሪ ። ግርማዊ ሆይ ይህነን ጉባኤ ስመለከት በሕሊናዬ የሚታሰበኝ በግርማዊነትዎ ታላቅ ዕድል ኢትዮጵያን በታላቅ ረድኤት የጠበቃት የእግዚአብሔር ቸርነት ነው በቀድሞ ጊዜ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ትምሀርት እንደዛሬው በየሥፍራው ሁሉ አንድ ላይ ተቀ ተስፋፍቶ ሳይገኝ በዋና ዋና ከተማዎች በታላላቅ አድባራትና ገዳማት እንዲ ቿ ሁም ተራርቀው በሚገኙት አንዳንድ አውራጃዎች ላይ ብቻ ተከፍሎ ይነገር ስለነበረ ምሞና በትጋት ያስተ በትምህርት ብልጫ ያላቸው ሊቃውንት እንደ የመዓርጋቸው እየቀ ተደርጐላቸ ከግ ሽልማት በተሰጠ ጊዜ ብፁዕ አባታ የግርማዊ ንጉሠ ነገሥት መሪ ቃል ተማሪዎች ሁሉ ከመምሀራን ተገናኝተው የቅጠላ ሥራቸውን እስኪጀምሩ ድረስ ብዙ ጊዜ ይወስድባቸው ነበርና በዚህ ምክንያት የሚደርስባቸው ልዩ ልዩ ፈተና እንዳሁኑ የትምህርት ጊዜያቸውን ለመቆጠብ የተመቸ አልነበረም ከዚህም ይልቅ ከዘመዶቻ ቸው ተለይተው አንድ ወገን ሆነው ትምህርታቸውን በሚቀጥሉበት ጊዜ በኑሯአዛ ውና ቦጤናቸው ላይ የሚወድቅባቸው ታላቅ አደጋ ሲታሰብ እጅግ የሚያሰቅቅ በመ ሆኑ በየጊዜው ስለትምህርት የሚፈጽሙት ተጓኋደጳጸካ ፎቶክ ዐህ። ጻበር ጥንታዊው የቆሎ ተማሪ ። ጌታችንም ሠርቶ እንዲያተርፍ ያዘዘውን ሎሌ የታዘዘውን ባለመፈጸሙ ፈርዶ በታል ሰው በሥራ እንጅ በምኞት አይጠቀምም ስለዚህ በዓለማዋ ትምሀርት ቤቶች እንደሚደረገው ሁሉ በመንፈሳዊ ትምሀርት ቤቶችም የተግባረ ፅድ ሥሬ እንዲጀመር እንፈልጋለን ዛሬ ይሀን ደስታ ስንካፈል ይሀን መልካም የትምሀርት እርሾ ያተረፉት አንደነ መምሀር አካለ ወልድ ያሉት ታላላቅ መምሀራን በለመኖ ራቸው የሚሰማን ኀዘን ስማቸው የማይሞት ሆኖ በመገኘቱ በደስታ ይለወጣል እናንተም ሠምሀራኑ በስም ብቻ ሳይሆን በሥራም ይሀን መልካም ዕድል ለማግኘት ስትሰናዱ እግዚአብሔር እንዲረዳችሁ እንመኛለን ሬ በዚሀ ቀን ጣዕመ ዝማሬ ባላቸው መዘምራን በግርማዊ ንጉሠ ነገሥት ፊት የተዘመረ መዝሙረ ቤተ ክርስቲያን በግዕዝ ንግሩ አድዓኖቶ ወዜጎዉ ሠናይቶ በአማርኛባስልዮስና ቴዎፍሎስ የእግዚአብሔርን በጐ ሥራና ትድግናውጦን ንገሩ አስከ ዓለም ዳርቻ ይሰማ ዘንድ ስበኩ የጽዮን ኢትዮጵያ ልጆች በንጉሣቸው በኃ ይለ ሥላሴ ደስ ይላቸዋል ደስ አያላቸውም ስሙን ያነሣሥታል በንጉሠ ነገሥታ ችን በኃይለ ሥላሴ ጊዜ ሞት ተሸንፍልና ጽልመት ም ተ መገ መት ድንቁርናም ተወግደ ልና ወ ይሀ ከዚህ በላይ የተገለጸው ግሥ ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት ለሊቃውንቱና ለተ ደ ቸው አዲሱን የወርቅና የብር ሜዳይ ሽልማት በሰጡበት ቀን የተዘመረ ነው ይሀ ሽልማት ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት ለቤተ ክርስቲያን ዕድገት ምን ያሀል ሲያስቡና ሷጥሩ ለመኖራቸው የማይጠፋ መታሰቢያና ሐውልተ ስም ዘኃይለ ሥላሴ ነው ኔ ኣለባለባህፎወየከሀሟ ጥንታዊው የቆሎ ተማሪ ዞ ናኛ ምፅራፍ ። የጥንት ተማሪዎች በትምሀርት ቤት የሚገጥማቸውን ልዩ ልዩ ፈተና አል ፈው ለአከለ መጠን ማለት ለከፍተና ማዕርግ በደረሱ ጊዜ እናት ቤተ ክርስቲያ ናቸው እጅግ ትመካባቸዋለች ትኮራባቸዋለች «ሴት የምትወልድበት ቀን በደረሰ ጊዜ እጅግ ትጨነቃለች ከወለደች በኋላ ግን ጭንቀቷን ሁሉ አታስበውም ትረሳዋለች ምክንያቱም ወንድ ልጅ ወል ዳለችና እንደተባለው እነርሱም በትምህርት ቤት ሳሉ የተቸገሩትን ያሀል ለማዕፅ ርግ በደረሱ ጊዜ ደስ ይላቸዋል ቤተ ክርስቲያንም ከእነሱ ጋር ደስ ይላታል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንትና መምህራን እንደፍግ እሳት በውስጣቸው ተዳፍኖ የሚኖረው መንፈሳዊ ኃይል በነደደ ጊዜ መናፍቃንን የሚያ ቃጥል ምእመናንን እንደ ብረት የሚያግል እንደነበረ ሥራቸው በታሪክቸው ተረ ጋግጧል እነርሱ ግን «ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል ራሱን ዝቅ ዝቅ ያደረገ ይከ በራልፅክ ብሎ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተናገረውን መሠረት በማድረግ አልባሌ መስለው ተርታ ልብስ ለብሰው ይኖራሉ » ዝከ« ኔ ጥንታዊው የቆሎ ተማሪ። ጥንታዊው ተማሪ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አንዳሸ ተማረችው ሥላሴ በአክል ሦስት በባሕርይ አንድ ናቸው ብሎ አምኒኗል የምናል የተማሪው ሃይማኖት ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ዥህለስዉፎከሀኋ ሚከ ጥንታዊው የቆሎ ተማሪ። መፍ ጨመ ጥንታዊው የቆሎ ተማሪ። ተጥር መቅድም መግቢያና የባላጮለታዎቹ ኣጭር የሕፆወት ታሪክ ጥንታዊ ጅ» ተማሪና የአሳቡ ግብ የተማሪሠ ረዥሙ ጉዞና ፅንግድነቱ ጾ ጥንታዊው ተማሪና ችግሩ በትምህርት ቤት ወሻሸ ጋር ያለው ጦርነት ተማሪው በልና ጊዜ ከውሽ ጋር ያ ታለቅ ተስፋበ ጌ እናትና አበት ሠዴትምህርት ቤት በሄደው ልጃቸው ያላቸው ታላቅ ተስ ለዱሮው ተማሪ መጋቢውና ሞግዚቱ ዘ የተማሪው ሀብቶች በትምህርት ቤት ር ውብ የሆነ ግርማና ጌጥ ያለጦ የተማሪው ደቦሎ ለምድ የተሣሪው ልዩ ልዩ ተግባረ ፅዶች ተማሪው በንበብ ትምሀርት ቤት ተማሪው በዜማ ት ቤት ተማሪጦ በቅኔ ት ቤት ለ ሣፀ ተማሪው በመጻሕፍት ትሃ ቤት ሣ የጥንቱ ትምህርት ቤት ደረሻዖዎት ባዘ የተማሪው ሁኔታና ጦጥባይ በዝርዝ ዛ ተማሪጦ በቤተ ክርስቲያን ኣ ጥንታዊው ተማሪና የሰላምታወ አሰጣጥ ተማሪው በትምህርት ቤቱ ዕንግዳ ሲቀበል በዜማና በቅኔ ተማሪዎች መካከል ያለው አምባጓር የተማሪው ዳኝነትና ቅጣቱ ተማሪው ለመምሀሩ የሚሰጠሠ ገጸ በረከት የተማሪው ዓመለ ጩዋነት የተማሪው ጀግንነት በአርበኝነት የተማሪው ፍርሕጠት የተማሪው ጋብቻ ልዩ ልዩ የሆኑት የተማሪው ዋዛና ቁም ነገሮት ደራሲው። የጸረ ዊ ያና ማስገንዘቢያ ይሆናቸው ዘንድ ነው ተማሪውና ተን ንዐ ብ ሮ በ ተቻ ውና ተንኮለናዬቱ አነሣስቶ ላስጀመረን አስጀምሮ ላስፈጸመን አምላክ ምስጋና ይግባው በተማሪና በወታደር ውድድር ተማሪው ዘየደ ሂህህህህህ ፎቲከወዑዐወፎዉበ ከዐ ለተማሪው ከቤተ መንግሥትና ካቤተ ክህት ኣፉ ለተማሪው ከእግዚኣብሔር የተሰጠው ልቅና ለተማሪው ከሕዝብ የተሰጠ የግዝር ስም ጥንታዊው ተማሪ ትምሀር ብፁፅ አቡነ ባስልዮስያሰሙት ቃለ በረክትና የግርሣዊነ ሄቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን አዲሱ መተ ፓትረያርክ ቤተ ክርስቲያን በልጆቹ ትመክከለች ቤተ መቅደስ ትበልጣላኙ የተማሪው ሃይማናት የተማሪ ጸሎት ጥብቅ አደራ ለወጣቶች የተማሪው የጽሕፈት ፅቃዎች የተማሪው ስብከት መሥህሀሩን ያዋረደ ጉድ ወለደ ፅ ስለወገኖቹ አልፎ የተሸጠው ተማሪ በተፃሪው መታገሥ የዓረመኔው መመለስ ተሣሪውና ወንበዴዎች ከንጉሥ ከቄስና ከሕኪም ሬት የማይደርስ የለም በተማሪው ምክንያት የጸደቀ ንፉግ ባለጸጋ ክሀንና መዕብ ተለባብሶ ነው የነፍስና የሥጋ ጭውውት በዚህ ዓለም ወድፋ ያልተሰበረ ተሰብሮ ያልተጠገነ የለም ያገር ውስጥ ሐኪሞችና ፈላስፎች የበገና ምዕዳን ምክር በግጥም ቱ የሰው ልጅ ክፍለ ዘመናት ተግሣዕና ምክር ወይም ስምና የተሰጠጦ ስም ከጨረሰ በኋላ ሽልማቱ ታቸወ መሪቃል መልክ አድራሸና ታሪኬ ፈ አይወስዱ ለመላሰለው ኣደራረሱን ዕድል «ማኅሌተ» ገንቦ በዕቃዎች ከፋይ የሥዕሉ መግለጫ ይመረምራል ዝክረ ስም አጠራሩ ዚሀም ደግም ብስኩ በሌላው ህህህህህህ።